የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ ለክለል ቢሮዎች፣ ለወረደዎችና ከተማ አስተዳደሮች ለፋይናንስ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች በበጀት አስተዳደር፣ በሂሳብና ሪፖርት፣በመንግሥት ፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት፣ በኦድትና ቁጥጥር እንድሁም የግዥና ንብረት አስተዳደር ዙርያ ከፈደራል ገንዘብ ሚኒስተር በተገኘዉ በIPF በጀት ድጋፍ በሁለት ዙር ለ7 ተከታታይ ቀናት ስሰጥ የነበረ ስልጠና፡፡
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ ለክለል ቢሮዎች፣ ለወረደዎችና ከተማ አስተዳደሮች ለፋይናንስ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች በበጀት አስተዳደር፣ በሂሳብና ሪፖርት፣በመንግሥት ፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት፣ በኦድትና ቁጥጥር እንድሁም የግዥና ንብረት አስተዳደር ዙርያ ከፈደራል ገንዘብ ሚኒስተር በተገኘዉ በIPF በጀት ድጋፍ በሁለት ዙር ለ7 ተከታታይ ቀናት ስሰጥ የነበረ ስልጠና፡፡

የሲዳማ ህዝብ፡ ከ100 ዓመታት የፓሌቲካ ትግል በኃላ፣ የቀደመ የመንግሥት፡ አስተዳደሩን በመመለስ እነሆ በዚህ በለውጥ ዘመን የለውጥ ዕይታ ይዞ፡ ሀገራችንንም፡ በተገባላት፡ ቃል ኪዳን መሠረት ፡ ዐለቷ እንዲ ፀና እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ዋጋው፡ ከፍ ያለ ነው፡፡ የኢትዮጱያ ድምቀት በመሆናችን እንኳን ደስ አለን!!