news

Previous Next

የሲዳማ ህዝብ፡ ከ100 ዓመታት የፓለቲካ ትግል በኃላ፣ የቀደመ የመንግሥት፡ አስተዳደሩን በመመለስ እነሆ በዚህ በለውጥ ዘመን የለውጥ ዕይታ ይዞ፡ ሀገራችንንም፡ በተገባላት፡ ቃል ኪዳን መሠረት ፡ ዐለቷ እንዲ ፀና እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ዋጋው፡ ከፍ ያለ ነው፡፡ የኢትዮጱያ ድምቀት በመሆናችን እንኳን ደስ አለን!!

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት፡ በህብረ- ብሔራዊነት የሚያምን፣ በኢትዮጵያ ሰላምና አንድነት የማይደራደር  ኢኮኖሚዉም ጎልብት፡ የፋይናንስ ስርዓቱንም ዘምነው የአፍርካ የኩራት ኮከብ፡ እንድትሆን የሚተጋ፤ ክልላችን አምርቶ  ለዓለም ገበያ ከሚያቀርበው አሬንጋዴ ወርቅ ቡና፡ አንሥቶ፡ ሌሎች ምርቶችንም በማምረት ላይ የሚገኝ፡ ሰው ገናና ልማቶች ብልጽግና እውን፡ የሚሆነውም፡ የኢኮኖሚ መረጋጋት አይነተኛ አጀንዳ፡ የሆኑዉን ስንረዳ ነው፡፡ በምድራችን ያለው፡ ሃብት ውስን ሆኖ ፍላጎት ቢለያይም፣ አጣጥም መምራት ደግም ከእኛ  ይጠበቃል፡፡ ውስን፡ ሃብትን አጣጥም፡ ለመምራት፣ የፋይናንስ ስርዓትን፣ ቀልጣፉ፣ወጪ ቆጣቢ፣ ተዓማኒ፣ ግልፅ፣ የቁጥጥር ስርዓቱ የጎለበተ፣ የበጀት ኢያያዝና አጠቃቀም፡ የዘመነ ለማድረግ፡ በዘርፉ ለተሰማሩ፡- እውቀትን፣ ክክሎትን፣ ልምድን፣ ጥበብንና እውነትን፡ ማስተማር እንደሚስፈልግ ባለፈው ዓመት ባዳረግነው ምዘና ለመረዳት ችለናል፡፡

በመሆኑም ቢሮአችን ከፌደራል ገንዘብ ሚ/ር ከIPF  ኘሮጀክት ባገኘው የጋዘብ ድጋፍ እነሆ፡ በ2 ዙሮች 750 ባለሙያ፡ ዘማቶችን  ከወረዳ እስከ ክልል ባሉ መሠሪያ ቤቶች የፋይናንስ ዘርፍ ባለሙያዎችን ለማሰልጠን ችለናል፡፡ ስልጣኞች ከዚህ በኃላ ተግባራችሁን፡ በፉይናንስ ህግና ደንብ  መሠረት የምትሠሩ፣ በአስቻጋር፡ ምክንያቶች የማትሽነፍ፡ ሃቅንና ቅንነትን፣ ቅልጥፈናንና ብልህነትን በማዳበር የያለፈውን ዘመን በአመርቂ ሥራ እንዲትበቀሉ እያሳስብሁ፡ ለዚህ ስልጠና ስከት የደከማችሁትን በሙሉ አመሰግናለሁ፡፡

About Us

የሲዳማ ህዝብ፡ ከ100 ዓመታት የፓሌቲካ ትግል በኃላ፣ የቀደመ የመንግሥት፡ አስተዳደሩን በመመለስ እነሆ በዚህ በለውጥ ዘመን የለውጥ ዕይታ ይዞ፡ ሀገራችንንም፡ በተገባላት፡ ቃል ኪዳን መሠረት ፡ ዐለቷ እንዲ ፀና እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ዋጋው፡ ከፍ ያለ ነው፡፡ የኢትዮጱያ ድምቀት በመሆናችን እንኳን ደስ አለን!!

Flickr Photos

Address

address: Beside of Hawassa City Primary Court

phone (+251) 13181046

Email : snrsbof@snrsfb.gov.et

Fax(046)-220-60-84        

PostP.S.K. 485

Usefull Links

Announcement

Bid

Vacancy

Contact

 

Social Media

FaceBook

Youtube

Google Map

     WhatsApp

     Telegram