ፈደራል የገንዘብ ሚኒስቴር ምንስትር ክቡር በአቶ አህመድ ሽዴ የተመራዉ ልዑካን በሲዳማ ክልል አረንጎደ አሻራ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም መራሃግብር ላይ ሀምሌ 18/2013 ዓ.ም
አርበጎና /ያዬ ሲዳማ ኢትዮጵያ

የሲዳማ ህዝብ፡ ከ100 ዓመታት የፓሌቲካ ትግል በኃላ፣ የቀደመ የመንግሥት፡ አስተዳደሩን በመመለስ እነሆ በዚህ በለውጥ ዘመን የለውጥ ዕይታ ይዞ፡ ሀገራችንንም፡ በተገባላት፡ ቃል ኪዳን መሠረት ፡ ዐለቷ እንዲ ፀና እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ዋጋው፡ ከፍ ያለ ነው፡፡ የኢትዮጱያ ድምቀት በመሆናችን እንኳን ደስ አለን!!