ለሀብት ማግኛ መንገዱ የፋይናንስ ስርዓቱ ተአማኒነት ማድረግ እና ስርዓት የሚመራው ማድረግ እንደሆነ የሲዳማ ክልል ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አራርሶ ገረመው ገለጹ።
በሀገራችን የልማት አጋር የሆኑት የUK መንግሥት ተወካዮች በቀጣይ ድጋፍ ለማድረግ በክልሉ ያለውን አሠራር ለመገምገም ዛሬ ወደ ክልሉ ፋይናንስ ቢሮ መምጣታቸውን ተገልጿል ።
በቢሮ ገለፃም ተደርጎላቸው። በቢሮ ካገኙት መነሻ ወደ መረጡአቸው ወረዳዎችና ክልል ቢሮዎችም በመሄድ ያለውን ሁኔታ ይቃኛሉ ተብለዋል።
እዚህ የሚወስዱት መረጃ ባጠቃላይ ጠቀሜታው እንደ ሀገር ከመመዘኑ ባለፈ ለassessment ከተመረጡ 4 ክልሎች መካከል ሲዳማ አንዱ መሆኑ የበለጠ በፋይናንስ ስርዓት ዙርያ የበለጠ እንድንተጋ ከማገዙም ባለፈ ለልምድ የሚመረጥ እየሆነ እንደሚገኝ አንዱ ማሳያ እንደሆነ ተገልጿል።


