news

Previous Next
 
 
ለሀብት ማግኛ መንገዱ የፋይናንስ ስርዓቱ ተአማኒነት ማድረግ እና ስርዓት የሚመራው ማድረግ እንደሆነ የሲዳማ ክልል ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አራርሶ ገረመው ገለጹ።
በሀገራችን የልማት አጋር የሆኑት የUK መንግሥት ተወካዮች በቀጣይ ድጋፍ ለማድረግ በክልሉ ያለውን አሠራር ለመገምገም ዛሬ ወደ ክልሉ ፋይናንስ ቢሮ መምጣታቸውን ተገልጿል ።
በቢሮ ገለፃም ተደርጎላቸው። በቢሮ ካገኙት መነሻ ወደ መረጡአቸው ወረዳዎችና ክልል ቢሮዎችም በመሄድ ያለውን ሁኔታ ይቃኛሉ ተብለዋል።
እዚህ የሚወስዱት መረጃ ባጠቃላይ ጠቀሜታው እንደ ሀገር ከመመዘኑ ባለፈ ለassessment ከተመረጡ 4 ክልሎች መካከል ሲዳማ አንዱ መሆኑ የበለጠ በፋይናንስ ስርዓት ዙርያ የበለጠ እንድንተጋ ከማገዙም ባለፈ ለልምድ የሚመረጥ እየሆነ እንደሚገኝ አንዱ ማሳያ እንደሆነ ተገልጿል።

About Us

የሲዳማ ህዝብ፡ ከ100 ዓመታት የፓሌቲካ ትግል በኃላ፣ የቀደመ የመንግሥት፡ አስተዳደሩን በመመለስ እነሆ በዚህ በለውጥ ዘመን የለውጥ ዕይታ ይዞ፡ ሀገራችንንም፡ በተገባላት፡ ቃል ኪዳን መሠረት ፡ ዐለቷ እንዲ ፀና እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ዋጋው፡ ከፍ ያለ ነው፡፡ የኢትዮጱያ ድምቀት በመሆናችን እንኳን ደስ አለን!!

Flickr Photos

Address

address: Beside of Hawassa City Primary Court

phone (+251) 13181046

Email : snrsbof@snrsfb.gov.et

Fax(046)-220-60-84        

PostP.S.K. 485

Usefull Links

Announcement

Bid

Vacancy

Contact

 

Social Media

FaceBook

Youtube

Google Map

     WhatsApp

     Telegram