የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፕረዝደንት ክቡር አቶ ደስታ ለዳሞ ከፈደራል ገንዘብ ሚኒስቴርና ለሚኒስቴር መ/ቤቱ ተጠሪ ከሆኑ ተቋማት በሲዳማ ክልል በአርበጎና ወረዳ በያዬ ከተማ የአረንጎደ አሻራ ችግኝ ተከላና ለአቅመ ደካሞች የቤት እድሳት ለማድረግ ለመጡ እንግዶችን የእራት ግብዣ ፕሮግራም ላይ ተገኝተዉ መልዕክት ስያስተላልፉ፡፡
ሀምለ 17/2013 ዓ.ም
ሀዋሳ ሲዳማ ኢትዮጵያ

የሲዳማ ህዝብ፡ ከ100 ዓመታት የፓሌቲካ ትግል በኃላ፣ የቀደመ የመንግሥት፡ አስተዳደሩን በመመለስ እነሆ በዚህ በለውጥ ዘመን የለውጥ ዕይታ ይዞ፡ ሀገራችንንም፡ በተገባላት፡ ቃል ኪዳን መሠረት ፡ ዐለቷ እንዲ ፀና እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ዋጋው፡ ከፍ ያለ ነው፡፡ የኢትዮጱያ ድምቀት በመሆናችን እንኳን ደስ አለን!!